የትራፊክ ጉዳት ካደረሱ አሽከርካሪዎች ውጪ የመንጃ ፍቃድ እግድ ተነሳ
አሽከርካሪዎች ከዚህ ቀደም ያነሱትን ጥያቄ መነሻ በማድረግ የታገደ መንጃ ፈቃድ በእጃቸው ያለና ያለባቸውን ሙሉ የቅጣት ክፍያ ያጠናቀቁ አካላት በአቅራቢያቸው ወደሚገኝ የባለስልጣኑ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በመሄድ ማመልከት እና እግዱን ማስነሳት እንደሚችሉም ተገልጿል።
አሽከርካሪዎች ከዚህ ቀደም ያነሱትን ጥያቄ መነሻ በማድረግ የታገደ መንጃ ፈቃድ በእጃቸው ያለና ያለባቸውን ሙሉ የቅጣት ክፍያ ያጠናቀቁ አካላት በአቅራቢያቸው ወደሚገኝ የባለስልጣኑ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በመሄድ ማመልከት እና እግዱን ማስነሳት እንደሚችሉም ተገልጿል።
በተጨማሪም የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ያላስተካከሉ ተቋማት የንግድና ስራ ፈቃዳቸው እንዲታገድ ወይም እንዲሰረዝ ይደረጋል ተብሏል።
በተለያየ ዘርፍ ያሉ በርካታ የመንግስት አመራሮች እና ግለሰቦች ላይ እርምጃ መወሰዱም ተነግሯል
በሌላ በኩል “ግብር በዛብኝ” የሚል ቅሬታ ላለው ማንኛውም ግብር ከፋይ የቅሬታ አፈታት ስርዓት መዘርጋቱ ነው የተገለፀው።
በመዲናዋ አጠቃላይ የምሽት ንግድ ሥርዓቱን ባልተከተሉ እና ሕጉን ጥሰው በተገኙ ከ1 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መወሰዱም ተገልጿል።
እ.አ.አ 2025 በአፍሪካ ላይ የተፈፀመዉ የሳይበር ወንጀል ከ55 በመቶ በላይ የሚሆነው ከአርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ (ኤ.አይ) ጋር የተገናኘ እንደሆነ ተጠቅሷል።
እገዳው የተጣለው የታቀደው ውህደት የሀገሪቱን የነዳጅ ችርቻሮ ገበያ ግማሽ ያህል ድርሻ በአንድ ኩባንያ እጅ ብቻ እንዲገባ በማድረግ ገበያውን ሊቆጣጠር ይችላል በሚል ስጋት ነው።
አየር መንገዱ ከ20 እስከ 30 በመቶ የሚሆነውን ወጪ በራሱ የሚሸፍን ሲሆን ቀሪውን ክፍያ የአፍሪካ ልማት ባንክ 500 ሚሊዮን ዶላር ለመሸፈን ቃል መግባቱን ጨምሮ በዓለም አቀፍ አበዳሪዎች ይሸፈናል።
በ2019 የትምህርት ዘመን የክፍያ ጭማሪ ማድረግ የሚችሉት 166 የግል ትምህርት ቤቶች ብቻ ናቸው
70 ሚሊዮን ዶላር የሚገመተው ይህ ስምምነት ቴህራን ከአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃት በኋላ የአጭር ርቀት አየር መከላከያዋን ለማጠናከር የምታደርገውን ጥረት የሚያሳይ እንደሆነ ተጠቁሟል።
አየር መንገዱ በበጀት ዓመቱ 20.7 ሚሊየን ደንበኞችን ማጓጓዙንም ገልጿል።
ከ24 ሺህ 5 መቶ በላይ በሕገ-ወጥ ንግድ ላይ በተሰማሩ የንግድ ድርጅቶች ላይ እርምጃ መወሰዱም ተገልጿል።