100,000 ብር ቅጣት እና የንግድ ፈቃድ ስረዛ የሚያስከትለው አዲሱ የደህንነት ደንብ ሊተገበር ነው
በተጨማሪም የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ያላስተካከሉ ተቋማት የንግድና ስራ ፈቃዳቸው እንዲታገድ ወይም እንዲሰረዝ ይደረጋል ተብሏል።
በተጨማሪም የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ያላስተካከሉ ተቋማት የንግድና ስራ ፈቃዳቸው እንዲታገድ ወይም እንዲሰረዝ ይደረጋል ተብሏል።
በተለያየ ዘርፍ ያሉ በርካታ የመንግስት አመራሮች እና ግለሰቦች ላይ እርምጃ መወሰዱም ተነግሯል
በመዲናዋ አጠቃላይ የምሽት ንግድ ሥርዓቱን ባልተከተሉ እና ሕጉን ጥሰው በተገኙ ከ1 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መወሰዱም ተገልጿል።
እ.አ.አ 2025 በአፍሪካ ላይ የተፈፀመዉ የሳይበር ወንጀል ከ55 በመቶ በላይ የሚሆነው ከአርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ (ኤ.አይ) ጋር የተገናኘ እንደሆነ ተጠቅሷል።
አየር መንገዱ ከ20 እስከ 30 በመቶ የሚሆነውን ወጪ በራሱ የሚሸፍን ሲሆን ቀሪውን ክፍያ የአፍሪካ ልማት ባንክ 500 ሚሊዮን ዶላር ለመሸፈን ቃል መግባቱን ጨምሮ በዓለም አቀፍ አበዳሪዎች ይሸፈናል።
አየር መንገዱ በበጀት ዓመቱ 20.7 ሚሊየን ደንበኞችን ማጓጓዙንም ገልጿል።
ከ24 ሺህ 5 መቶ በላይ በሕገ-ወጥ ንግድ ላይ በተሰማሩ የንግድ ድርጅቶች ላይ እርምጃ መወሰዱም ተገልጿል።
ተጠርጣሪዎችና የተያዙት ዕፆች ለሚመለከተው ህጋዊ አካል የተላለፉ ሲሆን በጉዳዩ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ ህጋዊ ሂደቶች ተጠናቀው መላካቸው ተገልጿል።
ከታቀዱት ማሻሻያዎች መካከል በዋነኝነት የተቀመጠው የነዳጅ ድጎማን ሙሉ በሙሉ ማንሳት እንደሆነ ሪፖርቱ አሳይቷል።
በጉባኤው ላይ ከሚቀርቡ አጀንዳዎች መካከል የህገ መንግስት ማሻሻያ እንዲሁም የመንግስት አደረጃጀት እና ቅርጽ የሚገኙበት ሲሆን የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተሞች ጉዳይ ብሎም የምርጫ ስርዓት ተካትተዋል።
ኩባንያው ለቀድሞ ተሳታፊዎች የገባውን የቤት አቅርቦት ቃል ኪዳን ለመፈጸም በአዳዲስ አባላት መዋጮ ላይ ጥገኛ መሆኑ አደገኛ ነው ተብሏል።
የተገኘው የሰብዓዊ ምሕረት ስኬት እንደተጠበቀ ሆኖ በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ሌሎች ዜጎችን መብትና ደኅንነት ለመጠበቅ የሚደረገው የዲፕሎማሲ ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ሚኒስቴሩ አረጋግጧል።