Gebeya Media 💧
Loading…
Gebeya Media
Advertisement
ምድብ

ኢትዮጲያ

24 ጽሁፎች
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም ማህበራዊ

የትራፊክ ጉዳት ካደረሱ አሽከርካሪዎች ውጪ የመንጃ ፍቃድ እግድ ተነሳ

አሽከርካሪዎች ከዚህ ቀደም ያነሱትን ጥያቄ መነሻ በማድረግ የታገደ መንጃ ፈቃድ በእጃቸው ያለና ያለባቸውን ሙሉ የቅጣት ክፍያ ያጠናቀቁ አካላት በአቅራቢያቸው ወደሚገኝ የባለስልጣኑ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በመሄድ ማመልከት እና እግዱን ማስነሳት እንደሚችሉም ተገልጿል።

4d ago

የሱዳን ጦር በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ የምትገኘው ኩርሙክ ከተማን መቆጣጠሩን ገለጸ

ኩርሙክ ከኢትዮጵያ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጋር በቀጥታ የምትዋሰን በመሆኗ፣ በሱዳን፣ በኢትዮጵያ እና በደቡብ ሱዳን መካከል ያለውን የየብስ ትራንስፖርት እና የወታደራዊ አቅርቦት መስመር ለመቆጣጠር እጅግ ወሳኝ ስፍራ ነች።

Jul 9, 2026
1 2