ለ26 የንግድ ዘርፎች አዲስ አስገዳጅ መመርያ ወጣ
የQR ኮድ ያላቸው በእጅ የሚፃፉ ደረሰኞች እንደ የመጨረሻ አማራጭ የሚያገለግሉ ሲሆን እነርሱም ቢሆን በ72 ሰዓታት ውስጥ ወደ ማዕከላዊው ሥርዓት የመግባት ግዴታ አለባቸው ተብሏል።
የQR ኮድ ያላቸው በእጅ የሚፃፉ ደረሰኞች እንደ የመጨረሻ አማራጭ የሚያገለግሉ ሲሆን እነርሱም ቢሆን በ72 ሰዓታት ውስጥ ወደ ማዕከላዊው ሥርዓት የመግባት ግዴታ አለባቸው ተብሏል።
ሳውዲ አረቢያ በዚህ ዓመት ብቻ ወደ 100 የሚጠጉ ሰዎችን የገደለች ሲሆን፤አብዛኞቹ በአደንዛዥ ዕፅ ወንጀል የተከሰሱ የውጭ ዜጎች ናቸው።
ስልክ ቢጠፋ ወይም ቢሰረቅ እንኳን የባንክ ባለቤቱ ተገቢውን ጥንቃቄ ካላደረገ ከተጠያቂነት የማያመልጥ በመሆኑ ስልክ ሲሰረቅ ወዲያውኑ ለባንክ በማሳወቅ ሂሳቡን መዝጋት ወይም ሲም ካርድን ማገድ እንደሚያስፈልግ ተመክሯል።
ይህ ህገ-ወጥ ድርጊት የህዝብን ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥል በመሆኑ፤ ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት ተገቢው ህጋዊ እርምጃ ከመወሰዱ በፊት ማስታወቂያዎቹን እንዲያስወግዱ ባለስልጣኑ አሳስቧል።
ባለስልጣኑ እንዳስቀመጠው አሁን ያለው አሰራር ካልተቀየረ በስተቀር ወደፊት ለሚመረቁ ተማሪዎች የትምህርት ማስረጃ እውቅና ለመስጠት ትልቅ ተግዳሮት ይፈጥራል።
የሰርቲፊኬሽን ስርዓቱን በአገር አቀፍ ደረጃ አስገዳጅ የማድረግ ሂደቱ ዓመታትን ሊፈጅ የሚችል ቢሆንም በአሁኑ ወቅት ዝግጅቱና የተግባር እንቅስቃሴው በይፋ መጀመሩ ተመላክቷል።
ይህ የህግ ጥሰት የማይታረም እና ፍትህ የማይሰጣቸው ከሆነ ጉዳዩን ወደ ኢፌድሪ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን፣ ወደ ህዝብ እንባ ጠባቂ እና ወደ ሌሎችም ከፍተኛ የህግ አካላት ይዘው ለማምራት እንደሚገደዱ ነዋሪዎቹ አሳስበዋል።
መንግስት ለአዳዲስ ቦታዎች ፍለጋ ከፍተኛ የካሳ ወጪ እየከፈለ ከመገንባት ይልቅ ያሉትን ሰፋፊ የቀበሌ ቦታዎች በዘመናዊ የጋራ መኖሪያ ቤቶች መተካት ይገባል ተብሏል
አዲሱ መመሪያ የሚገጠሙት ቀበቶዎች ዓለም አቀፍ የደህንነት መስፈርቶችን ያሟሉ እንዲሆኑ ያስገድዳል።
ፕሮግራሙ በተለይ በኮሙኒኬሽን እና ጋዜጠኝነት፣ ሕግ እና መልካም አስተዳደር፣ የተፈጥሮ ሀብት ፖሊሲ፣ የሕዝብ እና ኢኮኖሚ ፖሊሲ፣ የሕዝብ ጤና ፖሊሲና አስተዳደር እንዲሁም የቴክኖሎጂ ፖሊሲና አስተዳደር ላይ ያተኩራል።
ማንኛውም የዋጋ ጭማሪ በየዓመቱ ሰኔ 30 ቀን በመንግሥት በሚወጣው ይፋዊ የገበያ ጥናት ውጤትና መመሪያ መሰረት ብቻ ይወሰናል ተብሏል።
የመንግስት ሠራተኞች በኑሮ ውድነት ምክንያት እያቀረቡት ያለውን የደመወዝ ጭማሪ ጥያቄ ተከትሎ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሉ ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ በ2019 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት እቅድ ላይ ጥያቄ አንሰተዋል፡፡